ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll...

25
1 ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE ማውጫ አዋጅ ቁጥር 122/2000 ዓ.ም የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ ………. ገጽ 1 CONTENTS Proclamation No 122/2008 A revised Proclamation to provide for rural land use fee and agricultural activities income tax in the South Nations, nationalities and Peoples Regional State… page 1 በደቡብ ብሔሮች/ ብሐሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ መግቢያ የግብርና ክፍለ ኢኮኖሚ የመንግሥትን ገቢ ለማጐልበት አስፈላጊ መሆኑ በመታመኑ የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር አከፋፈል ተመን በሕግ መደንገግ ያለበት በመሆኑ፣ በሥራ ላይ ያለው የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር / ለመሬት ይዞታ ልዩነት ተገቢውን ትኩረት ባለመስጠቱ ተመጣጣኝ የልሆነ የገጠር መሬት ይዞታ ያላቸውን አርሶ አደሮች ፍትሐዊነት በጐደለው ሁኔታ በእኩል ተመን እንደከፍሉ በማድረጉ፣ A REVIESED PROCLAMATION TO PROVIDE FOR RURAL LAND USE FEE AND AGRICULTURAL ACTIVITIES INCOME TAX IN THE SOUTH NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL STATE PREAMBLE WHIREAS believed the vitality of improving the agriculture sector capacity in generating government revenue makes essential to provide the rule of law for rural land use fee and agricultural income tax payment. WHEREAS the existing rural land use fee and agricultural income tax proclamation no. 91/2005:- Does not give due consideration to farmers’ land possession size variation that makes those with wider range of land holding size to pay equally, and hence adversely affects the equity and fairness of the tax; 14 th Year No. 9 Awassa 18 July 2008 ዓመት ቁጥር አዋሳ ሐምሌ /bdb#B B/@éC½B/@rsïC ?ZïC KL§êE mNGST Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ አዋጅ

Transcript of ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll...

Page 1: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGSTdb#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE

ማውጫ

አዋጅ ቁጥር 122/2000 ዓ.ም

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የግብርና ሥራ ገቢ ግብር እንደገና ለመወሰን የወጣ

አዋጅ ………. ገጽ 1

CONTENTS

Proclamation No 122/2008

A revised Proclamation to provide for rural

land use fee and agricultural activities income

tax in the South Nations, nationalities and

Peoples Regional State… page 1

በደቡብ ብሔሮች/ ብሐሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የግብርና ሥራ ገቢ ግብር እንደገና ለመወሰን የወጣ

አዋጅ

መግቢያ

የግብርና ክፍለ ኢኮኖሚ የመንግሥትን ገቢ ለማጐልበት

አስፈላጊ መሆኑ በመታመኑ የገጠር መሬት መጠቀሚያ

ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር አከፋፈል ተመን

በሕግ መደንገግ ያለበት በመሆኑ፣

በሥራ ላይ ያለው የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር /

ለመሬት ይዞታ ልዩነት ተገቢውን ትኩረት ባለመስጠቱ

ተመጣጣኝ የልሆነ የገጠር መሬት ይዞታ ያላቸውን

አርሶ አደሮች ፍትሐዊነት በጐደለው ሁኔታ በእኩል

ተመን እንደከፍሉ በማድረጉ፣

A REVIESED PROCLAMATION TO PROVIDE

FOR RURAL LAND USE FEE AND

AGRICULTURAL ACTIVITIES INCOME TAX

IN THE SOUTH NATIONS, NATIONALITIES

AND PEOPLES REGIONAL STATE

PREAMBLE

WHIREAS believed the vitality of improving the

agriculture sector capacity in generating government

revenue makes essential to provide the rule of law for rural

land use fee and agricultural income tax payment.

WHEREAS the existing rural land use fee and

agricultural income tax proclamation no. 91/2005:-

Does not give due consideration to farmers’ land

possession size variation that makes those with wider

range of land holding size to pay equally, and hence

adversely affects the equity and fairness of the tax;

14th Year No. 9Awassa 18 July 2008

ዓመት ቁጥር አዋሳ ሐምሌ /ሺ

bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ?ZïC KL§êE mNGST Mክር

b@T ጠባቂነት የወጣ አዋጅ

Page 2: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

2

የተሻለ ኡኮናሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ሰብሎች

በማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩት አረሶ አደሮች

ከተቀሩት ልማዲዊ አርሶ አደሮች የተለየ የክፍያ ተመን

ሳይወጣለበት በእኩልነት የማያስከፍል በመሆኑ፣

የአርብቶ አደሩን የገቢ ምንጭና የገቢ አቅም ልዩነት

ያናዘበ የግብር አከፋፈል ተመን በተለይ ያላካተተ

በመሆኑ፣ የግብር አሰባሰብና አከፋፈል ሥርዓቱን

የተሟላ ማዛናዊ ለማድረግ አዋጁን አንደገና ማውጣት

አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ምክር ቤት በተሻሻለው የክልሉ ሕገ

መንግሥት አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /ሀ/ እቅ ቀ

በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚተለውን

አውጇል!!

ክፍል አንድጠቅላላ ድንጋጌዎች

1. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ የደቡብ ብሐሮች፣ ብሐሰቦችና ሕዝቦች

ክልል መንግሥት የገጠር መሬት መጠቀሚያ

ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር ለማስከፈል

እንደገና የወጣ አዋጅ ቁጥር /ሺህ ተብሎ

ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ሆኖካልተገኘ በስተቀር በዚሀ አዋጅ ውስጥ1. “የገጠር መሬት” ማለት የደቡበ ብ/ብ/ሕ/ክልል

የአስተዳደር ወሰን አካል ሆኖ በማዘጋጃ ቤትወይም አግባብ ባለው አካል ከተማ ተብሎከተሰየመ ወሰን ውጪ ያለ መሬት ነው፡፡

Peasant farmers engaged in production agricultural

products having more economic value not rated

likewise, particularly; other than the customary ones.

Doses not include the particular rate of taxation in

parallel with the special feature of the source & the

level of the income of pastoralists; thus to enable the

tax collection and payment system holistic, fair and

equitable makes essential to produce the proclamation

anew.

NOW, THEREFORE, in accordance with Article 51

sub Articles 3(a) and (i) of the revised regional

Constitution, the South Nations, nationalities and

peoples station, the South nations, Nationalities and

Peoples Regional State council hereby proclaimed as

follows:

Part one

General Provisions

1. Short Title

This proclamation may be cited as the “South

Nations, Nationalities and Peoples Regional

State rural land use fee and agricultural income

tax levying revised Proclamation N. 122/2008”

2. Definition

In this proclamation, unless the context otherwise

requires:

1. “Rural Land” shall mean all land outside the

boundaries of the municipality or outside an

area designated as town by appropriate body,

which administratively bounded in the South

Nations, nationalities and Peoples region.

Page 3: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

3

2. “አርሶ አደር” ማለት የራሱንና የቤተሰቦቹን

ፍላጐቶች ለማሟላት በዋነኛነት የቤተሰቡን

ጉልበት መሠረት በማድረግ በግል የግብርና ልማት

ሥራ የሚያቀሄድ ማናቸውም ሰው ወይም

የገበሬዎች የሕብረት ሥራ ማህበር አባል ሆኖ

በወል የግብርና ልማት የሚሰራ ማናቸውም ሰው

ነው፡፡

3. “አብርቶ አደር” ማለት የራሱንና የቤተሰቦቹን

ፍላጐት ለማሟላት ለከብቶች እርባታምቹ

ሁኔታዎተ ፍለጋ ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር

የጋሪዮሽ የግጦሽ መሬትንና ውሃን

በመጠቀም በእንስሳት እርባትና በእንስሳት

ውጤቶች የሚተደደር ሰው ወይም የክሉሉ

ሕብረተሰብ ክፍል ነው፡፡

4. “የሕብረት ሥራ ማህበር” ማለት በሕብረት

ሥራ ማህበራት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር

/ መሠረት በክልሉ የተደራጀ

የገበሬዎች የሕብረት ሥራ ማህበር ነው፡፡

5. “የመጠቀሚያ ክፍያ” ማለት በዚህ አዋጅ

መሠረት ከክልሉ አርሶ አደር የሚጠየቅና

የሚከፈል የገጠር መሬት መጠቀሚያ

ዓመታዊ ክፍያ ነው፡፡

6. “የመሬት ኪራይ ክፍያ” ማለት በዚህ አዋጅአንቀጽ ንዑሰ አንቀጽ መሠረትማንኛውም የመንግሥት የልማት ድርጅትወይም የግል ባለሃብት በክልሉ የሚገኝየገጠር መሬት ለንግድና ኢንቨስትመንትልማት ተግባር በሊዝ ተከራይቶ አግባብባለው ሕግና በውል ስምምነት በተወሰነውምጣኔ መሠረት ለመሬቱ ኪራይ በየዓመቱየሚከፍለው የሊዝ ክፍያ ነው፡፡

2. “Peasant Farmer” shall mean may

individual person or member of a

farmers’ agricultural cooperative who

earns his/her living by farming the

mainly based on his/her family labor for

house hold need.

3. “Pastoralist” shall mean an individual

person or part of the regional society

moving from place to place looking for

conducive situation of grazing land and

water using communally and earns his/her

living by cattle rearing for household need.

4. “Cooperative” shall mean peasant farmers’

agricultural cooperative organized in

accordance with the cooperative societies

establishment proclamation No. 111/2007,

in the region.

5. “Usage Fee” shall mean fee payable by the

peasant farmers of the region for rural land

use, annually.

6. “Lease Fee” in accordance with this

proclamation Article 6 of sub Article 4, shall

mean the lease fee payable annually by any

state farm organization or private investor for

the rural land of the region they possess by

lease for business investment purpose as per

the rate fixed by the pertinent law and

concessional agreement.

Page 4: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

4

7. “የገቢ ግብር” ማለት የመሬት ይዞታ መጠንና

የእንስሳት እርባታ ብዛት ባቤትነትን መሠረት

በማድረግ ከእርሻ ሥራና ከእንስሳት እርባታ

በሚገኝ ገቢ ለላየ በቁጥር ተወስኖ በአርሶ

አደሩ ወይመ በአርብቶ አደሩ የሚከፈል

ግብር ነው፡፡

8. “የመሬት ይዞታ” ማለት በክልሉ በአንድ

አካባቢ ወይም በተለያዩ ቦታዎች ሆኖ

በአርሶአደር ወይም በአርብቶ አደር ስም

በይዞታነት የተመዘገበና ለግል ግጣሽም

ጨምሮ ለማናቸውም የግብርና ልማት

ሥራዎች የተያዘ የገጠር መሬት ነው፡፡

9. “ግብር ሰብሳቢነት” ማለት የቀበሌ አስተዳደር

ወይም የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የእርሻ ሥራ ወይም የእንስሳት እርባታ ገቢ

ግብር እነዲሰበሰብ በማመለከተው የቀበሌ

አስተዳደር የሚወከል ሰው ነው፡፡

10. “ግብር አስገቢ” መ/ቤት ማለት የደቡብ

ብሐሮች፣ ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሠት የታከስ አስተዳደር ባለሥልጣን

እና በዞንና በአዋሳ ከተማ ዋና ቅርንጫፍ፣

በልዩ ወረዳ፣ በወረዳና በሌሎች የሪፎርም

ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙት የባለሥልጣኑ

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ናቸው፡፡

11.“ባለሥልጣን” ማለት የደቡብ ብሔሮች

ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የታክስ

አስተዳደር ባለሥልጣን ማለት ሲሆን በክልሉ

በየአስተዳደር እርከኖች የተዋቀሩት የመ/ቤቱ

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን ያካትታል፡፡

7. “Income Tax” shall mean the tax payable

from peasant farmer or pastoralist on

income from agricultural activities and

cattle rearing based on the sixe of

landholding or the number of cattle

ownership on presumptive assessment.

8. “Landholding” shall man any rural land of

the region located in one area or different

areas that registered by the name of the

peasant farmer or pastoralist as possession

for whichever agricultural activities

including for private grazing purpose.

9. “Tax Collector” shall mean any kebele

administration or any person authorized or

designated by kebele administration to

collect rural land use fee and agricultural

activities income tax or cattle rearing

income tax.

10. “Tax Recipient Office” shall mean the

South Nations, Nationalities and Peoples

Tax Administration Authority including

the Zones and Awassa Town main branch

offices; Special Woredas. Woredas and

other reform Town administration Tax

branch Offices.

11. “Authority” shall mean the South Nations,

Nationalities and Peoples Regional State

Tax Administration Authority including its

branch offices organized in the

administrative structures of the region.

Page 5: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

5

12.“መንግሥት” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ነው፡፡

13.“በመስኖ እርሻ ተጠቃሚ” ማለት አንድ

ስምንተኛ ሄክታር ወይም ከዚያ በላይ ስፋት

ባለው መሬት /በይዞታውም ሆነ በተከራየው

የእርሻ መሬት/ ላይ የመስኖ ቦይ በመሥራት

ከወንዝ ወይም ከኩሬ ውሃ ወደ ማሳ

በማስገባተ ከመደበኛው የዝናብ ወራት

አዝመራ በተጨማሪ በለሎች ወቅቶች ሰብል

በማልማት የሚጠቀም አርሶ አደር ማለት

ነው፡፡

14.“በጫት ወይም በቡና እርሻ ወይም በሙዝ

እርሻ ተጠቃሚ” ማለት ካለው የእርሻ መሬት

ውስጥ በአንዲ ወይም ከዚያ በላይ በሆነ

እነዚህ የሰብል ዓይነቶች ሩብ ሄ/ር ወይም

ከዚያ በላይ ስፋት ያለው መሬት በሰብሎቹ

ተሽፍኖ የሚገኝበት እና ምርቱንና ችግኙ

በማዘጋጀት በአካባቢውም ሆነ ከአካባቢው

ውጭ ለሚገኙ ገበያዎች በማቅረብ

የሚጠቀም አርሶ አደር ማለት ነው ፡፡

15.“የአኘል አብቃይ” ማለት ካለው የእርሻ

መሬት ውስጥ ወይም በተከራየው መሬት

አንድ ስምንተኛ ሄ/ር ወይም ከዚያ በላይ

ስፋት ባለው መሬት ላይ የፖም ዛፍ ተክሎ

ፍሬውን በመሸጥ የሚጠቀም አርሶ አደር

ማለት ነው፡፡

12. “State” shall mean the Southern

Nations. Nationalities and Peoples’

regional State.

13. “User of Irrigated Agriculture” shall mean

a peasant farmer who benefits by

harvesting on a sixe of land about one-

eighth (1/8th) hectare or more size of his

holding or rented land using river or pond

water by preparing irrigation canals on the

same, and thereby producing crops in

addition to his/her regular harvest during

the rainy season.

14. “Beneficiary of Chat or Coffee or Banana

Farm” shall mean a peasant farmer

who, within his landholding, manage to

cover about one-fourth (1/4th) hectare or

more sixe of it by one or more type of

these crops and who benefits from same

by taking the products and seedlings to

the local and or other remote markets.

15. “Apple Producer” shall mean a peasant

farmer who manage to cover a size of land

about one eights (1/8th) hectare or more

size of his land holding or rented land;

thereby benefits by developing and selling

apple seedlings or planting apple trees and

selling its fruits.

Page 6: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

6

16.“በበርበሬ ተክል ተጠቃሚ” ማለት

ካለውየመሬት ይዞታ ወይመ በተከራየው

መሬት አንድ ስምንተኛ ሄ/ር ወይም ከዚየ

በላይ በሆነ መሬት ላይ የበርበሬ ችግኝ

አባዝቶ በመሸጥ ወይመ በርበሬ ተክሎ

በማምረት ለገበያ በማቅረብ የሚጠቀም አርሶ

አደር ማለት ነው፡፡

17.“በመደበኛ እርሻ ተጠቃሚ” ማለት ከላይ

ከንዑስ አንቀጽ እስከ በተጠቀሱት

የሰብል ልማት ሥራዎች ያለተሰማራ ሆኖ

በይዞታው ወይም በተከራየው የእርሻ መሬት

ላይ የዝናብ ወቅትን ብቻ ጠብቆ ከዓመታዊ

ሰብሎች ወይም ከቋሚ ሰብሎች ወይም ከደን

ውጤቶች ወይም ከእንስሳት እርባታ ወይም

ከጥምር ግብርና ሥራ ተሰማርቶ ምርት

በመሰብሰብ የሚጠቀም አርሶ አደር ማለት

ነው፡፡

18.“በእንስሳት እርባታ ተጠቃማ” ማለት አመቺ

የግጣሽ ሳርና ውሃ ለማግኘት ከቦታ ወደ ቦታ

በመንቀሳቀስና በጋሪዮሽ በመጠቀም

ከሚያረባቸው የቀንድ ከብቶች ግመሎች እና

ከእንስሳት ተዋጽኦ ምርት በመሰብሰብ

የሚጠቀም አርብቶ አደር ማለት ነው፡1

19.“የእርሻ ልማት ድርጅቶች” ማለት በደቡብ

ብ/ብ/ሕ/ክልል የአስተዳደር ወሰን ውስጥ

የሚገኙ የመንግሥት የእርሻ ልማት

ድርጅቶች ናቸው፡፡

16. “Pepper Plant Beneficiary” shall mean a

peasant farmer who manage to cover one

eighth (1/8th) hectare or more size of his

landholding or rented land and; thereby

benefits by developing pepper seedlings or

planting same and benefits by taking to the

market.

17. “Customary Farm Beneficiary” shall

mean a peasant farmer who cultivates

on won landholding or rented

agricultural land by only waiting for the

rainy season and benefits from annual

crops or permanent crops or forest

products or livestock raising or mixed

farming engagements that not include

the engagements mentioned here above

from sub Article 13 to 16 activities.

18. “Beneficiary From Cattle Rearing” shall

mean the pastoralist who benefits from

rearing domestic horn animals and camels

cattle and their byproducts by moving from

place to place after conductive situation of

grazing grass and water using communally.

19. “Agricultural Development Enterprises”

shall mean the state farms that situated in

the administrative boundary of the region.

Page 7: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

7

20.“ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው፣ የግል

ባለሃብት፣ ድርጅት፣ የጋራ ልማት ማህበር

ወይም የሰዎተ ሕብረት ሲሆን ሌላን ሰው

በመወከል ተቀማጭነቱ በኡትዮጵያ ውስጥ

ሆኖ የንግድ ሥራ የሚያካሂድ የንግድ

ወኪልን ይጨምራል፡፡

3. የተፈፃሚነት ወሰን

ይህ አዋጅ ተፈፃሚ የሚሆነው

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ውስጥ በገጠር

አካባቢዎች በእርሻ ሥራ በተሰማሩ አርሶ

አደሮች፣ በእንስሳት እርባታ በተሰማሩ አርብቶ

አደሮች እና በእርሻ ልማት ሥራ ላይ በተሰማሩ

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ወይም የግል

ባለሃብቶች ላይ ነው፡፡

4. የመጠቀሚያ ክፍያና የግብር ስሌት

መሠረት

1. እንያንዳንዱ አርሶ አደር የማከፍለው የገጠር

መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ ሥራ ገቢ

ግብር የሚወሰነው ባለው የመሬት ይዞታ

መጠን ሲሆን እያንዳንዱ አርብቶ አደር

የማከፍነው የእንስሳት እርባታ ገቢ ግብር

በባለቤትነት በሚየዛቸው የእንስሳት ቁጥር

ብዛት ላይ ተመሥርቶ ይሆናል፡፡

2. ይህ የአርሶ አደሩና የአርብቶ አደሩ የክፍያ

መሠረት የሆነው መረጃ በቁጥር የሚያለግል

ሲሆን በየጊዜው እንደና ተሰብስቦ የሚጠናቀርና

ከወቅቱ ሁኔታ ጋር እንዲጣጣም የሚደረግ

ይሆናል፡፡

20. “Person” shall mean any Natural Person,

Sole Proprietor, body, joint venture, or

association of persons (including a

business representative residing and doing

business in Ethiopia on behalf of the

principal)

3. “Implementation Boundaries”This proclamation shall be implemented in the

South Nations, Nationalities and Peoples

Region on peasant farmers engaged on

agricultural activities, on pastoralists engaged

on cattle rearing and on enterprises of state

farming organizations or private investors

deployed on agricultural activities in the rural

rears.

4. “Base of Usage Fee and Income Tax

Payment”

1. The payment of rural land use fee and

agricultural activities income tax of the

peasant farmers and cattle rearing

income tax of the pastoralist are based

on the certified holding of the size of

land and the number of cattle ownership

by same, respectively.

2. The aforementioned consolidated data will

remain valid to be used as the presumptive

base; and would be gathered and updated

periodically.

Page 8: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

8

ክፍል ሁለት

የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያ አፈፃፀም

5. የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያን ስለመክፈል

ማንኛውም አርሶ አደር በክልሉ ባው የገጠር

መሬት ይዞታ በዚህ አዋጅ አንቀጽ መሠረት

የተወሰነውን የመጠቀሚያ ክፍያ በየዓመቱ

የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡

6. የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያ ተመን

1. በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል የማገኝ ማንኛውም አርሶ አደር

በክልሉ ባለው የገጠር መሬት ይዞታ ስፋት

አንፃር የሚከፍለው ዓመታዊ የመጠቀሚያ

ክፍያ ተመን ከዚህ በታች በተመለከተው

ሠንጠረዥ አንድ በተወሰነው መሠረት

ይሆናል፡፡

2. የገጠር መሬት መቀጠሚያ ክፍያ ተመን

ተ.ቁ የመሬት ይዞታ መጠንበሄከታር

የመጠቀሚያክፍያ በብር

1 እስከ 0.5 ሄር 102 ከ1.5 በላይ እስከ 1.0 153 ከ1.0 በላይ እስከ 1.5 204 ከ1.5 በላይ እስከ 2.0 255 ከ2.0 በላይ እስከ 2.5 306 ከ2.5 በላይ እስከ 3.0 357 ከ3.0 በላይ እስከ 4.0 458 ከ4.0 በላይ እስከ 5.0 559 ከ5.0 በላይ እስከ 6.0 7010 ከ6.0 በላይ እስከ 7.0 8511 ከ7.0 በላይ በእያንዳንዱ

እስከ አንድ ሄድክታርልዩነት በተጨማሪየሚከፈል

15

PART TWO

RURAL LAND USE FEE PAMENT

5. Rural land Use Fee Payment

Any peasant farmer who holds rural land for

agricultural activities in the region shall be

subject to pay the land usage fee, annually, in

accordance with Article 6 of the Proclamation.

6. Rural Land Use Fee Payment Rate

1. The annual usage fee payment

corresponding with the rural

landholding of any peasant farmer in

the South nations, Nationalities and

Peoples Region shall be according to

the assessment in the schedule one

hereunder.

2. Rural Land Use Fee Rate

Ser.

No

Land Holding Size

(in hectare)

Amount of usage

fee payment (in

Birr)

1 Up to 0.5 h/r 102 Above 0.5 up to 1.0 153 Above 1 up to 1.5 204 Above 1.5 up to 2.0 255 Above 2.0 up to 2.5 306 Above 2.5 up to 3.0 357 Above 3.0 up to 4.0 458 Above 4.0 up to 5.0 559 Above 5.0 up to 6.0 7010 Above 6.0 up to 7.0 8511 Above 7.0 for each

up to one hectaremore to be paidadditionally

15 birr

Page 9: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

9

3. እያንዳንዱ አርሶ አደር ያለው የመሬት

ይዞታ መጠን የማያስታውቀው በባለቤትነት

ለያዘው መሬት የይዞታ ማረጋገጫነት

በተሰጠው ሠርተፊኬት ላይ የተመለከተው

የይዞታ መጠን ይሆናል፡፡

4. የመንግሥት የእርሻ ልማት ድርጅቶች እና

በእርሻ ሥራ ላይ የተሰማሩ የግል

ባለሃብቶች በነፃ ገበያ ኢኮኖማ በአትራፊነት

የሚንቀሳቀሱ በመሆኑናቸው አግባብ ባለው

ሕግና ስለገጠር መሬት ሥልጣኑ ከተሰጠው

አካል ጋር አስቀድሞ በፊፀሙት የውል

ስምምነት ላይ በተመለተው የኪራይ ክፍያ

ምጣኔ መሠረት የገጠር መሬት ኪራይ

የመክፈል ግዴታ አለባቸው፡፡

ክፍል ሦስት

የግብርና ሥራ ገቢ ግብር አከፋፈል

7. የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር ስለመክፈል

ማንኛውም አርሶ አደር በተሰማራበት የእርሸ

ሥራ ከሚያገኘው ገቢ ላይ በዚህ አዋጅ አንቀጽ

ላይ የተወሰነውን የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር

በየዓመቱ የመክፈል ግዴታ ክፍያ ተመን፣

8. የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር ክፍያ ተመን

1. በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦችክልል የማገኝ ማንኛውም እርሶ አደርየሚፍለው ዓመታዊ የእርሻ ሥራ ገቢ ግብርተመን ከዚህ በታች በተመለከተውሠንጠረዥ ሁለት በተወሰነው መሠረትይሆናል፡፡

3. Every farmer shall declare the size of

landholding under his/her possession

according to the size indicated at the

landholding certificate at hand.

4. The state farming organizations and private

agricultural investors in the region, as the

profit making business investors in free

market, shall above the obligation to pay

the annual land lease fee based on the lease

rate mentioned in the pertinent law and

concessional agreement they made

beforehand with the authorized entity for

the rural land

PART THREE

AGRICULTURAL ACTIVITIES INCOME

TAX PAYMENT

7. Payment of Agricultural income tax

Any peasant farmer shall have the obligation to pay

agricultural income tax, annually, on the income

he/she generates from engagements on agricultural

activities in accordance with Article 8 of this

proclamation.

8. Rate Of Agricultural Income Tax

1. The agricultural activities income taxannual payment rate of any peasant farmerresiding in the South Nation, Nationalitiesand Peoples Region shall be according tothe assessment in the following scheduletwo.

Page 10: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

10

2. የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር ተመን

ተ.ቁየመሬት ይዞታ መጠን

በሄክታር

ከመደበኛየእርሻ

ሥራ ገቢግብርተመን

ከመስኖ፣ከሙዝ ከቡናናከጫት እርሻእና ከፖምተክልና

ከበርበሬ ተክልተጠቃሚ

የእርሻ ሥራገቢ ግብርተመን

1 እስከ 0.5 ሄ/ር 10 15

2 ከ 0.5 በላይ እስከ 1.0 15 20

3 ከ 1.0 በላይ እስከ 1.5 20 25

4 ከ 1.5 በላይ እስከ 2.0 25 30

5 ከ 2.0 በላይ እስከ 2.5 30 35

6 ከ 2.5 በላይ እስከ 3.0 35 40

7 ከ 3.0 በላይ እስከ 4.0 45 50

8 ከ 4.0 በላይ እስከ 5.0 55 60

9 ከ 5.0 በላይ እስከ 6.0 70 75

10 ከ 6.0 በላይ እስከ 7.0 85 90

11 ከ7.0 በላይ በእያንዳንዱእስከ አንድ ሄድክታርልዩነት በተጨማሪየሚከፈል

15 birr 20

3. ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ሌሎች

ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው ሰብሎች

ቢኖሩ ለማካተት በደንብ ሊወሰን ይችላል፡፡

9. የእንስሳት እርባታ ገቢ ግብር ክፍያ ተመን

1. በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦችና ሕዝቦችክልል ከዚህ በታች በአንቀጽ በተቀጠሱአካባቢዎች የሚገኝ ማንኛውም አርብቶአደር የማከፍለው ዓመታዊ የእንስሳትእርባታ ገቡ ግብር ተመን ከዚህ በታችበተመለከተው ሠንጠረዥ ሦስት በተመለነውመሠረት ይሆናል፡፡

2. Rate Of Agricultural Income Tax

Ser.No

Land Holding Size(in hectare)

Rate ofordinaryfarmingincometax (inbirr)

Rate ofirrigation,

banana, coffee,chat, apple &

pepperplantationasagricultural

incometax (in birr)

1 Up to 0.5 h/r 10 15

2 Above 0.5 up to 1.0 15 20

3 Above 1.0 up to 1.5 20 25

4 Above 1.5 up to 2.0 25 30

5 Above 2.0 up to 2.5 30 35

6 Above 2.5 up to 3.0 35 40

7 Above 3.0 up to 4.0 45 50

8 Above 4.0 up to 5.0 55 60

9 Above 5.0 up to 6.0 70 75

10 Above 6.0 up to 7.0 85 90

11 Above 7.0 for everyup to one hectormore to be paidadditionally

15 birr 20

3. The inclusion of additional crops having

more economic value other than those

mentioned hear above, if any, may be

determined in the due regulation.

9. Rate Of Cattle Rearing Income Tax

1. The cattle rearing income tax annualpayment rate of any pastoralist of theregion residing in the areas mentioned atArticle 11 hereunder shall be according tothe assessment in the following schedulethree.

Page 11: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

11

2. የእንስሳት ሃብት እርባታ ገቢ ግብር ተመን

/ሠ-3/

ተ.ቁ የእንስሳት ብዛት /የቀንድ

ከብቶችና ግመሎች/

የእንስሳት ሃብት

ገቢ ግብር

ተመን /በብር/

1 እስከ 1ዐ 10

2 ከ11 እስከ 25 20

3 ከ26 እስከ 5ዐ 35

4 ከ51 እስከ 75 45

5 ከ76 እስከ 100 60

6 ከ1ዐ1 እስከ 15ዐ 75

7 ከ151 እስከ 2ዐዐ 90

8 ከ2ዐዐ በላይ በእያንዳንዱ ተጨማሪ እስከ 5ዐከብት ብር 1ዐ በተጨማሪነት ይከፍላል፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተጠቀሱት

እንስሳት እያንዳንዳቸው የሚሰጡት

ጠቀሜታ ከሌላው ሲነፃፃር ያለው መጠን

እኩሌታ የሚመዘንበት ዝርዝር አሠራር

በደንብ ይወሰናል፡፡

10.በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተመለከተው አጠቃላይ

ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ በስሙ የተመዘገበ

የመሬት ይዞታ ኖሮት ግማሽ ሄክታር ወይም

ከዚያ በላይ ስፋት ባለው መሬት ላይ

በማንኛውም የእርሻ ሥራ በተጨማሪነት

ተሰማርቶ ምርት በመሰብሰብ ተጠቃማ መሆን

የቻለ አርብቶ አደር የመሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር የአከፋፈል ተመን አርሶ

አደሩ በማከፍለው በዚህ አዋጅ ደአንቀጽ እና

በተወሰነው ተመን መሠረት ይሆናል፡፡

2. Cattle Rearing Income Tax Rate (T-3)

Ser.No

Number ofdomestic horn

animals and camelscattle

Amount of cattlerearing income taxpayment (in birr)

1 Up to 10 10

2 From 11 up to 25 20

3 From 26 up to 25 35

4 From 51 up to 25 45

5 From 76 up to 25 60

6 From 101 up to 25 75

7 From 151 up to 25 90

8 Above 200 for every additional cattle up to50, will pay birr 10 more for per additionalone

3. The system of weighting the equivalency

ratio of the corresponding use value of

every cattle animal versus anther that

specified in sub Article 2 of this Article

will be determinate in the due regulation.

10. Being the provision mentioned in Article

9 of this proclamation intact, any

pastoralist possessing the landholding

registered by same, and hence mange to

cultivate half hectare or more area of rural

landholding as engaging on whatever

agropostioralist activity shall pay rural land

usage fee and agricultural activity income tax

in accordance with the rate fixed for a peasant

farmer in Article 6 and 8 of this proclamation.

Page 12: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

12

11. በዚህ አዋጅ አንቀጽ የተደነገገውን የአርብቶ

አደር የእንስሳት እርባታ የገቢ ግብር ተመን

የማመለከታቸው የክልሉ አካባቢዎች በደቡብ

ኦሞ ዞን፣ የሠላማጐ፣ የማሌ፣ የበናፀማይ፣

የዳሰነች፣ የኛንጋቶምና የሐመር ወረዳዎች፤

በቤንች ማጂ ዞን የሱርማ ወረዳ እና በካፋ ዞን

በዴቻ ወረዳ የ6ቱ የአርብቶ አደር ቀበሌወች

ውስጥ ነዋሪ የሆኑ አርብቶ አደሮች ብቻ

ይሆናል፡፡

12.የገጠር መሬት ኪራይ ክፍያ፣ የገጠር መሬት

መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር

የመክፈያ ጊዜ፣

1. በዚህ አዋጅ መሠረት ከክልሉ አረሶ አደሮች

እና አርብቶ አደሮች የሚጠየቅ የግብርና

ሥራ ገቢ ግብር እና የገጠር መሬት

መጠቀሚያ ክፍያ የሚሰሰበሰው በየበጀት

ዓመቱ ከጥቅምት እስከ ማያዝያ ባለው

ጊዜ ውስጥ መክፈል ይኖርበታል፡፡

2. ከመንግሥት የእርሻ ልማት ድርጅቶች እና

በእርሻ ሥራ ላይ ከተሰማሩ የግል

ባለሃብቶች የሚፈለገውን የገጠር መሬት

ኪራይ ክፍያ የሚፈፀመው መሬቱን ሲረከቡ

በመቶ ቅድመ ክፍያ እና ቀሪው በመቶ

በውሉ ጊሪ የዓመቱ ከጥቅምት እስከ

ማየዝያ ባለው ጊዜ ወስጥ መክፈል

ይኖርበታል፡፡

11. Pastoralists which subjected to the

provision in Article 9 of this

proclamation and then liable for income

tax payment rated for same in the region are

those pastoralist residing in Salamago, Male,

Benatsemay, Dassenech, Nayangatom and

Hamer wordas of DobuOmo Zone; in Surma

Woreda of bench Maji Zone and in the six

indentified pastoralist kebeles in Decha

Woreda of Kafa Zone of the region.

12. Time Of Lease Fee, Agricultural Income

Tax and Land Use Fee Collection

1. The agricultural activities or cattle rearing

income tax and rural land use fee levied

according to the proclamation on the

peasant farmers and pastoralists of the

region shall be collected between tikimit 1

and miazia 30 E.C (October 10 and May 8

of G.C.) of every year.

2. The land lease fee payment required from

the state farming organizations and private

agricultural investors shall be paid 50% of

the total amount as down payment while

they take over the rural land and the other

remaining 50% on installment base

annually through out the lease period from

Tikimit 1 to Miazia 30 of every year.

Page 13: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

13

13.የአርሶ አደሩ ግዴታ

1. ለአዋጁ መልካም አፈፃፀም ማንኛውም አርሶ

አደር ያለው ትክክለኛ የመሬት ይዞታውን

ልክ በእጁ ላይ በሚገኘው የይዞታ ማረጋገጫ

ሠራተፊኬት ላይ የተመለከተውን መጠን

መሠረት በድረግ የታክስ አስተዳደር

ባለሥልጣን በሚያወጣው መመሪያ ላይ

በሚገልፀሙ አኳኋን መሠረት ከሐምሌ

በፊት ለቀበሌው አስተዳደር በየጊዜው

የማስታወቂያ ግዴታ አለበት፡፡

2. ማንኛውም አርሶ አደር በዚህ አዋጅ አንቀጽ

እና የተወሰነውን የገጠር መሬት

መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር

በአንቀጽ በተገለፀው የጊዜ ገደብ ውስጥ

ለግብር ሰብሳቢው በደረሰኝ የመክፈል ግዴታ

አለበት፡፡

14.የአርብቶ አደሩ ግዴታ

1. ለግብሩ አወሳሰን ቀናነት ሲባል ማንኛውም

አርብቶ አደር በባለቤትነት የያዛቸው

ትክክለኛው የእንስሳት ሃብት /የቀንድ

ከብቶችና ግመሎች/ ብዛት ልክ ባለሥልጣኑ

በማያወጣው መመሪያ ላይ በሚገለፀው

አኳኋን መሠረት ከነሐሴ በፊት

ለቀበለው አስተዳደር ወይም የአርብቶ አደር

ተወካዮች ላሉበት የቀበሌ ገማች ኮማቴ

በየጊዜው በማሳወቅ ገብሩን እንዲወስን

የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡

13. Obligation of the Farmer

1. Any peasant farmer shall have the

obligation to declare the actual size of land

holding, as per the possession certificate

belongs to same, to the kebele

Administration before August 23,

periodically, according to the condition

that will be issued by Tax Administration

Authority for the sake of good

implementation of this proclamation.

2. Any peasant farmer shall have the

obligation to pay agricultural income tax

and rural land use fee for the tax collector

by receipt, according to articles 6 and 8 of

this proclamation during the period of time

mentioned in Article 12 of same.

14. Obligation of the pastoralist

1. Any pastoralist shall have the obligation to

declare the actual number of cattle of

domestic horn animals and camels woned

currently to the Kebele Administration or

Estimating Committee ( which include

representative of pastoralists and kebele

officials) before August 23. Periodically,

according to the condition that will be

issued by the Authority for the purpose of

duly assessment of tax payable.

Page 14: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

14

2. ማንኛውም አርብቶ አደር በዚህ አዋጅ

አንቀጽ የተወሰነውን ግብር በአንቀጽ

በተገለኀው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለግብር

ሰብሳቢው በደረሰኝ የመክፈል ግዴታ

አለበት፡፡

ክፍል አራት

የግብር ሰብሳቢ አካላት የአስፈፃሚ አካላት እና

የግብር አስገቢ ተግባርና ኃላፊነት

15.የቀበሌ አስተዳደር ተግባርና ኃላፊነት

1. በቀበሌው ም/ቤት ጉባኤና በተለያዩ

የሕዝብ መድረኮች የአዋጁን

አስፈላጊነት፣ ዓላማና ጠቀሜታ

ለሕብረተሰቡ በማሳወቅ አርሶ አደሩና

አርብቶ አደሩ በአዋጁ የተጣለበትን

ግዴታ ለይቶ በመገንዘብ በአግባቡ

እንዲፈፀም ማስቻል አለበት፡፡

2. እያንዳንዱ አርሶ አደር ወይም አርብቶ አደር

ያስታወቀበውን የመሬት ይዞታ መጠን

ወይም የእንስሳት ልክ መረጃ ትክክለኛነት

አመሳክሮና አረጋግጣ የታክስ አስተዳደር

ባሥልጣን በሚያወጣው መመሪያ መሠረት

ለወረዳው አስተዳደር ያሳውቃል፡፡

3. አዋጁን ተግባራዊ ለማድረግ ማንኛውም

የቀበሌ አስተዳደር የታክስ ባለሥልጣኑ

በማያዘጋጀው ቅፃቅጽ መሠረት በቀበሌው

2. Any pastoralist shall have the obligation to

pay income tax to the tax collector

according to Article 9 of this proclamation

in the period of time mentioned in Article

12 of same; by the particular .

PART FOUR

DUTISE AND RESPONSIBILITIES OF TAX

COLLECTORS, EXECUTIVES AND TAX

AUTHORITY.

15. Duties and Responsibilities of Kebele

Administration

1. By clarifying the rationale, the objective

and the vitality of the proclamation for the

society via using the kebele council

assemblies and various public forums, it

shall enable the peasant farmers and

pastoralists to comprehend their duties

deployed in the proclamation and actualize

same.

2. Shall submit the landholding size or the

cattle ownership size data that declared by

every peasant farmer or pastoralist, by

verifying and confirmation, to the Woreda

Administration in accordance with the due

directive that will be issued by the Tax

Administration Authority.

3. At the coming into effect of the

proclamation, in accord with the formats

developed by the regional Tax

Page 15: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

15

ውስጥ የሚኖሩ አርሶ አደሮችን ወይም

አርብቶ አደሮችን ስም ዝርዝር

ከእያንዳንዳቸው የመሬት ይዞታ መጠን

ወይም የእንስሳት ብዛት መጠን ጋር

በየዓመቱ ተጨማሪ ግብር ከፋዮችን

በማካተት ከመስከረም ቀን በፊት

ለወረዳው አስተዳደር የማሳወቅ ግዴታ

አለበት፡፡

4. የተወሰነው የግብርና ሥራ ገቢ ግብር እና

የመሬት መጠቀሚያ ክፍያ ልክ በወረዳ

አስተዳደር ም/ቤት ፀድቆ ሲተላለፍለት

ዝርዝር በቀበሌው ጽ/ቤት በመለጠፍ

ለሕብረተሰቡ ግልጽ ማድረግና ከእንዳንዱ

አርሶ አደር ወይም አርብቶ አደር ላይ

የሚፈልገውን በዚህ አዋጅ በተወሰነው የጊዜ

ገደብ ውስጥ በመሰብሰብ በየወሩ ለወረዳው

የታክስ አስተዳደረር ጽ/ቤት የሰበሰበውን

ገንዘብ በሙሉ በደረሰኝ ገቢ የማድረግ

ግዴታ አለበት፡፡

5. በአሰባሰቡ ሂደትም ለተቀበለው ገንዘብ

ለዘርፉ ተለይቶ የተዘጋጀውን የገቢ

መሰብሰቢያ ደረሰኝ ለእያንዳንዱ ከፋይ

የመስጠት እና የተሰራባቸው ደረሰኞች

በሙሉ ወዲያውኑ ለወረዳው ተመላሽ

የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡

Administration Authority, every kebele

administration shall have the obligation to

submit the list of peasant farmers and

pastoralists, by including the new comers,

residing in the kebele with the

corresponding size of their landholding or

cattle ownership to the woreda

administration office before the 1st of

Meskerem E.C. (11th of Spetember G.C) of

every year.

4. While the woreda administrative council

delivers the approved agricultural income

tax and land use fee assessment list of the

kebele, it shall have the obligation to post

the list of the assessement at the kebele

office to be transparent for the society and

then collect the required amount from

every peasant farmer or pastoralist within

the time interval indicated in this

proclamation; and hence after deliver the

whole collected money monthly to the

woreda tax office by taking legal receipt, in

return.

5. While earring out the collection task

they shall have the obligation to provide

the particular receipt for each tax payer

in return, and shall return back all the

used receipt pads to the woreda, right

then.

Page 16: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

16

6. በዚህ አዋጅ በተጣለበት ግዴታ መሠረት

የመሬት ይዞታው መጠን ወይም የእንስሳት

እርባታው ብዛት በተወሰነው የጊዜ ገደብ

የላስታወቀ ወይም አሳንሶ ያስታወቀ አርሶ

አደር ወይም አርብቶ አደር በቀበሌው ቢናር

የጊዜ ገደቡ በተቀናቀቀ በ ቀናት ጊዜ

ውስጥ የቀበሌ ገማች ኮሚቴ ማዋቀር

የክፍያውና የግብሩ መሠት ተገምቶ

እነዲቀርብ የማድረግ ሥልጣንና ግዴታ

አለበት፡፡

7. ማንኛውም አርሶ አደር ወይም አርብቶ

አደር የተወሰነለትን የገቢ ግብር እና

የመሬት መጠቀሚያ ክፍያ በዚህ አዋጅ

በተደነገገው የጊዜ ገደብ ያልከፈለ እንደሆነ

በቀበሌው የፍትህ አካላል ክስ በመመስረት

በሕግ አስገዳጅነት እንዲከፈል ያደርጋል፡፡

16.የወረዳ አስተዳደር ተግባርና ኃላፊነት

1. በተለያዩ የሕዝብ ም/ቤቶች ጉባኤዎች እና

የሕዝብ መድረኮች የአዋጁን አስፈላጊነት፣

አለማና ጠቀሜታዎቹ ለሕብረተሰቡ፣

ለቀበሌ አመራሮችና ለሕዝብ ተወካዮች

በማሳወቅ በአዋጁ የተጣለባቸውን

ግዴታዎች ተገንዝበው የሚጠበቅባቸውን

በአግባቡ እንዲፈጽሙ ማስቻል ይኖርበታል፡፡

2. በቀበለ አስተዳደር ተዘጋጅቶ የቀረበለትን

የእያንዳንዱን አርሶ አደር ወይም አርብቶ

አደር የይዞታ መጠን ወይም የእንስሳት

6. Shall have the power and obligation to

estimate the payment base via forming

estimation committee at the kebele

level within 15 days past the due date,

for those peasant farmer or pastoralist,

if any, violates the obligation to declare

the landholding or cattle rearing size in

the due date.

7. Shall charge the defaulters at the local

justice body for enforcement against any

peasant farmer or pastoralist who fails to

effect the due payment of income tax and

land use fee within the duration of payment

period, according to this proclamation.

16. Duties and Responsibilities of the

Woreda Administration

1. By clarifyin the rationale, the objective and

the vitality of the proclamation for the

society, Kebele administrator, and peoples

representatives via using the various public

council assemblies and public forums, it

shall enable them to comprehend the duties

of each deployed in the proclamation and

actualize same.

2. Shall verify and confirm the payment base

data that received from kebles

administration; and right then transfer the

Page 17: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

17

እርባታ ብዛት ልክ ትክክለኛነቱን አመሳክሮ

በማረጋገጥ መረጃው ለወረዳው የታክስ

አስተዳደር ጽ/ቤት ወዲያውኑ በማስተላለፍ

ከእያንዳንዱ አርሶ አደር ወይም አርብቶ አደር

የሚፈለገውን የገቢ ግብር እና የመሬት

መጠቀሚያ ክፍያ መጠን በወቅቱ እንዲወሰን

ያደርጋል፡፡

3. በታክስ አስተዳደር ጽ/ቤት ተወስኖና

በየቀበሌው ተለይቶ የቀረበለትን ከእንዳንዱ

አርሶ አደር ወይም አርብቶ አደር

የማፈለገውን የገቢ ግብር እና የመሬት

መጠቀሚያ ክፍያ መጠን መረጃ መርምሮ

በማጽደቅ በዚሁ መሠረት እንዲሰበሰብ

ከመስከረም በፊት ለየቀበሌው አስተዳደር

ያስተላለፋል፡፡

4. የመጠቀሚያ ክፍያና የገቢ ግብር በዚህ

አዋጅ በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ

በቀበሌው አስተዳደር /በግብር ሰብሳቢው/

መሰብሰቡን እና ገንዘቡንና የተሠራባቸውን

ደረሰኝ ጥራዞች ለግብር አስገቢው መ/ቤት

በወቅቱ ገቢ መደረጉን ከመከታተልና

የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት፡1

5. የማፈለግባቸውን የገቢ ግብር እና

የመጠቀሚያ ክፍያ በወቅቱ ሳይከፍሉ የቀሩ

አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች የቀበሌው

አስተዳደር ለየቀበሌው የፍትህ አካል

ቀርበው ከነመቀጫው እንዲከፍሉ ማድጉን

ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

data to the woreda tax administration

office so that the due income tax and

land use fee amount of every peasant

farmer or pastoralist will be assessed on

time .

3. Shall verify and approve the income tax

and land use fee assessment done by the

woreda tax administration office that every

peasant farmer or pastoralist required to

pay annually at each kebele; and hence

transfer the data to every kebele

administration before Meskrem 30 E.C

(October 9 G.C.) of the year so that

collection to be effected accordingly.

4. Shall have the responsibility to follow and

supervise whether the tax collectors have

been undertaking the proper collection of

the income tax and land use fee; and

submitting the money and the used receipt

pads to the Woreda Tax Administration

office on time.

5. Shall supervise and ensure whether the

kebele administration enforced the

defaulters that fail to effect the due income

tax and usage fee payment, by charging

them at the kebele justice body so that they

pay including the penalty.

Page 18: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

18

17.የታከስ አስተዳደር ባለሥልጠነ /የግብር አስገቢ

መ/ቤት/ ተግባርና ኃላፊነት

1. በዚሀ አዋጅ መሠረት በክለሉ አርሶ አደርና

አርብቶ አደር ላይ የተጣለው የገጠር መሬት

መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ

ግብር አወሳሰንና አሰባሰብ በሕጉ መሠረት

መፈፀሙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

2. ለአዋጁ መልካም አፈፃፀም የሚደግፉ

የተለያዩ መመሪያዎተና የመረጃ

መሰብሰቢያ፣ ማጠናቀሪያ ማስተላለፊያ

አስፈላጊ የሆኑ ቅፃ ቅፆች እና መዛግብቶች

ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣

ይከታተላለ፣ ያረጋግጣል፡፡

3. ከወረዳው አስተዳደር ፤ቤት ተረጋግጣ

የሚተላለፍለትን በየቀበሌው ተለይቶ የተዘጋጀው

የአርሶ አደሩ የመሬት ይዞታ ስፋት እና

የየአርብቶ አደሩ የእንስሳት እርባታ ሃብት ብዛት

ዝርዝር መረጃ መሠረት በማረደግ በአዋጅ

አንቀጽ አንቀጽ እና አንቀጽ

እንደተደነገገው ከእያንዳንዱ አርሶ አደር

የሚፈለገውን የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የእርሻሥራ ገቢ ግብር እና ከእያንዳንዱ አርሶ

አደር የሚፈለገውን የገጠር መሬት መጠቀሚያ

ክፍያና የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር እና ከእያንዳንዱ

አርብቶ አደር የማፈለገውን የእንስሳት እርባታ

ገቢ ግብር መጠን በመወሰን ዘርዝር መረጃወን

በየቀበሌው አዘጋጅቶ ለወረዳው አስተዳደር

ም/ቤት ከመስከረም በፊት ያስተላልፋል፡፡

17. The Duties and Responsiblities of Tax

Administration Authority

1. Shall monitor and control the assessment

and collection performance of rural land

usage fee and agricultural activities or

cattle rearing income tax that levied on

peasant farments and pastoralists by this

proclamation as per its provisions.

2. Shall prepare various directives, formats

and journals essential for data collection,

consolidation and transferring so as to

support the good implementation of the

proclamation; and hence apply, follow up

and ensure their proper usage.

3. Shall compute and assess the income tax

and the usage fee requirements of every

peasant farmer or the income tax of every

pastoralist based on the peasant farmers

landholding and the pastoralists cattle

ownership size data, that confirmed by the

woreda administrative council, in

accordance with Article 6.8 and 9 of the

proclamation; and hence after shall

transfer the usage fee and income tax

assessment data of every kebele to the

woreda administrative council before

Meskrem 15 E.C (September 26 G.C)

of the year.

Page 19: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

19

4. በዚሀ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት

የተዘጋጀው የክፍያና የግብር መሠረት

የሆነው መረጃና ከእያንዳንዱ አርሶ አደርና

ከእያንዳንዱ አርብቶአደር በየዓመቱ መከፈል

የሚገባው ትክክለኛው የመጠቀሚያ ክፍናየና

የገቢ ግብር መጠን መረጃ የሚያዝበትና

ትክክል የሚደረግበት የባህር መዝገብ

የማዘጋጀትና በየቀበሌው አንፃር ለይቶ

የመመዝገብ ግዴታ አለበት፡፡

5. የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የግብርና

ሥራ ገቢ ግብር መሰብሰቢያ በክለሉ

መንግሥት ተለይቶ የተዘጋጀው የገቢ

ደረሰኝ ሥርጭተና አመላለስ መረሀዳ

በመያዝ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

6. በቀበሌው አስተዳደር ከቀበሌው አርሶ

አደሮች ወይም አርብቶ አደሮች በሕጋዊ

የገቢ ደረሰኝ የሰበሰበውን የክፍያና የግብር

ገንዝብ ስለትክክለኛነቱ አረጋግጦ በደረሰኝ

በመቀበልና የተገቢው የገቢ ሂሣብ ኮድ

በመመዝገብ ለወረዳው ግምጃ ቤት በደረሰኝ

ገቢ ማድረገ አለበት፡፡

7. በዚሁ መሠረት እያንዳንዱ አርሶ አደርና

አርብቶ አደር የከፈለውን መጠን ከቀበሌው

በማደርሰው የገቢ መሰብሰቢየ የተሠራበት

ደረሰኝ 2ኛ ኮፒ ላይ የሰፈረው መረጃ በባህር

መዝገቡ በማወራረስ የአሰሳሰቡ ሕጋዋነትና

ትክክለኛነት ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

በወቅቱ ያለከፈሉ አርሶ አደሮችና አርብቶ

4. Shall have the obligation to prepare the

base journal and record to hold the base

of payment and the actual amount of

the usage fee and agricultural income

tax consolidated as of sub Article 3 of

this Article, that every peasant farmer

or pastoralist required to pay annually

by sorting at each kebele.

5. Shall hold the data, follow up and check up

the dispatching and the rerun of the income

tax and the land usage fee collecting

invoice pad to and from kebele

administration, that particularly printed by

the regional state.

6. Shall verify, ensure and receive the land

usage fee and income tax money that

collected from the peasant farmers or

pastoralists by kebele administration by

recording at the appropriate revenue code

and then shall transfer to the woreda

treasury.

7. Shall monitor and ensure the proper and

legitimate carrying out of the collection

performance via posting the data available

in the 2nd copy of used receipt pad, brought

by the kebele administration, to the base

journal established in the office; thereby

differentiate and list out the defaulters who

Page 20: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

20

አደሮች በመለየት ዝርዝር መረጃወን

አዘጋጅቶ ለቀበሌው ፍትህ አካል ቀርበው

በሕግ አስገዳድጀነት ከነመቀጫው

እንዲከፍሉ እንዲደረግ ለወረዳው ቀበሌ

አስተዳደር ያስተላለፋል፤ አፈፃፀሙን

ይከታተላል፡፡

8. በዚህ አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ

በተጠቀሰው መሠረት በገጠር መሬት

የልማት ሥሪዎች የሚያከናውኑ

የመንግሥት የልማት ድርጅቶችና የግል

ባሃብቶች በኢንቨስትመንት ሕጉና አስቀድሞ

በፈፀሙት የውል ስምምነታቸው መሠረት

መክፈል የሚገባቸውን የመሬት ኪራይ

ክፍያ ተከታትሎ በመወሰን፣ በመሰብሰብና

በተገቢው የሂሣብ ኮደ በመመዝገብ

ለወረዳው ግምጃ ቤት በወቅቱ ገቢ ማድረግ

አለበት፡፡

9. ስለአዋጁና አዋጁን መሠረት በማድረግ

ለሚወጡ ደንብና መመሪያዎች መልካም

አፈፃፀም ለወረዳው አስተዳደር አካላትና

ለቀበሌ አስተዳደር አካላት ተገቢው

የግንዛቤ ማስጨበጫ ሴሚናር በመስጠት

በሕጉ የተጣለባቸውን ኃላፊነት

እንዲፈጽሙ ይደግፋል፣ ይከታተላል፡፡

fail to effect their payment requirement in

the due date and transfer the data to the

kebele admonition and woreda

administration so that urging them to

enforce the defaulters at the kebele justice

body to effect their payment of principal

and penalty.

8. In accordance with this proclamation

Article 6 of sub Article 4; it shall assess,

collect, register at proper revenue code of

rural land lease fee that the state farm

organizations and private business

investors required to pay according to

the due investment code and

concessional agreement made

beforehand; and hence after shall

transfer the collected revenue to the

Woreda treasury timely.

9. Shall provide awareness raising and

refreshing seminar for the kebele

administration and woreda administration

officials so that enable them to act and

react with respect to carrying out their

duties & responsibilities deployed by this

law properly; and monitor and support

their performance towards the good

implementation of this proclamation, the

due regulation and directives.

Page 21: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

21

18.ደረሰኝ ስለመስጠት

1. እያንዳንዱ አርሶአደር ወይም አርብቶ አደር

በዚህ አዋጅ መሠረት ለሚፈጽመው ክፍያ

ከግብር ሰብሳቢው ሕጋዊ ደረሰኝ ወዲያውኑ

የማግኘት መብትና ግዴታ አለበት፡፡

2. በዚህ አዋጅ መሠት የሚከፈል የመሬት

መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ ሥራ ገቢ ግብር

ክፍያ የሚሰበሰበው የክልሉ መንግሥት

ለዘርፉ ለይቶ በማያጋጀው የገቢ መሰብሰቢያ

ደረሰኝ ብቻ ይሆናል፡፡

ክፍል አምስት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

19.ስለመቀጫ

1. ማንኛውም አርሶ አደር ወይም አርብቶ

አደር በዚህ አዋጅ የተጣለበትን ግዴታ

በመተላለፍ የመሬት ይዞተውን መጠን

ወይም የእንስሳት እርባታው ብዛት በወቅቱ

በቀበሌው ለአስተዳደር ሳያሳውቅ ከቀረበ

ወይም አሳንሶ ካስታወቀ ባለስታወቀው

ወይም አሳንሶ ባስታወቀው የይዞታ መጠን

ወይም የእንስሳት እርባታው ብዛት እንፃር

መክፈል የሚገባውን የመሬት መጠቀሚያ

ክፍያና የግብርና ሥራ ገቢ ግብር ላይ

በመቆ መቀጫ በተጨማሪነት የከፍላል፡፡

2. ማንኛውም አርሶ አደር ወይም አርብቶ

አደር በዚህ አዋጅ መሠረት ሊከፍል

የሚገባውን የገጠር መሬት መጠቀሚያ

18. Providing Receipts

1. Every peasant farmer or pastoralist has the

right and obligation to get a receipt from

the tax collector while he/she pays for tax

and fee, right then.

2. In accordance with this proclamation, the

land use fee and income tax shall be

collected on the receipt particularly

prepared for the sector by the regional state

PART FIVE

MISCELLANEOUS PROVISIONS

19. Penalties

1. Any peasant farmer or pastoralist who

violates the duty deployed by the

proclamation of declaring the actual

land holding size or number of cattle

woned by the same timely, shall pay the

penalty of 20 percent to the additional

income tax and usage fee required to

pay on undeclared or under declared

payment base date.

2. Any peasant farmer or pastoralist who fails

to pay, within the period specified by this

proclamation, the income tax or usage fee

Page 22: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

22

ክፍያና የገቢ ግብር በተወሰነው የጊዜ

ገደብ ውስጥ ሳይከፍል የቀረ ክፍያው

ወይም ግብሩ በዘገየበት የሚጣለው

በእያንዳንዱ ወር የክፍያውንና የግብሩን

ሁለት በመቶ /በመቶ/ መብለጥ

የለበትም፡፡

3. ከቀበሌው ግብር ከፋይ ነዋሪዎች

የሰበሰበውን ግብር እና የመጠቀሚያ ክፍያ

እንዲሁም የተሰበሰበበት ደረሰኝ በወቅቱ

ለወረዳው የታክሰ አስተዳደር ጽ/ቤት ገቢ

ሳያደርግ ወይም ሳያቀርብ የቀረ የቀበሌ

አመራር አግባብ ባለው የወንጀል ሕግ

መሠረት ይቀጣል፡፡

4. በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና

በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው

መሠት የገጠር መሬት ኪራይ ክፍያ

ያልከፈለ ማናቸውም የመንግሥት የእርሻ

ልማት ድርጅት ወይም የግል ባለሃብት

በክልሉ የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር /

መሠረት ሳይከፈል በዘገየበት መቀጫ

በተጨማሪነት ይከፍላል፡፡

20.ስለ የማበረታቻ አበል ክፍያ

የቀበሌ አስተዳደር በዚህ አዋጅ መሠረት

ከቀበለው ግብር ከፋይ ነዋሪዎች ከማሰበሰበው

ጠቅላላ የመሬት መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ

ሥራ ገቢ ግብር ገንዘብ ውስጥ ሦስት በመቶ

(%) በኮሚሽን መልክ ይከፈለዋል፡፡

imposed on him/her in accordance with

this proclamation, shall pay penalty of two

percent (2%) of the amount of tax and

usage fee in respect of every month during

which the payment is in default up to a

maximum penalty of twenty five percent

(25%).

3. Any kebele administration which fails

to deliver or provide the collected tax

and fee money and the used receipt pad

to the woreda tax administration in the

due period shall be penalized in

accordance with the due criminal code.

4. Any state farming organization or private

agricultural investor who fails to pay the

required rural land lease fee as sub Article

4 of Article 6 and sub Article 2 of Article

12 in the due period shall pay additional

penalty tat will be imposed according to

the regional income tax proclamation no

56/2002

20. Remuneration of Service Motivation

Every kebele administration shall be paid three

percent (3%) as commission from the total

collected income tax and land use fee amount

from the kebele tax payer residents.

Page 23: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

23

21.ልዩ ስልጣን

በአንድ ወይም ከአንድ በለይ በሆኑ ቀበሌዎች

በማገኙ አርሶ አደሮች ወይም አርብቶ አደሮች

ላይ በድርቅም ሆነ ከአቅም በላይ በሆኑ

ምክንያቶች በምርታቸው ላይ ጉዳት ቢደርስ

የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት የመሬት

መጠቀሚያ ክፍያና የገቢ ግብር በሙሉ ወይም

በከፊል እንዳይከፍሉ ሊያደርግ ይችላል፡፡

ዝርዝሩ በደንብ ይወሰናል፡፡

22.ደንብ የማውጣት ስልጣን

በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ለዚሀ አዋጅ

መልካም አፈኀኀም የሚረዳውን ደንብ ሊያወጣ

ይችላል፡፡

23.የመተባበር ግዴታ

ማንኛውም ሰው ወይም በሐግ የሰውነት መብት

የተሰጠው አካል ወይም የመንግሥት ተቋም

/ድርጅት ወይም መንግሥታዋ ያልሆነ ድርጅት

ይህንን አዋጅ እና በአዋጁ መሠረት

የሚወጣውን ደንብና መመሪያ በሥራ ላይ

በማዋል ረገድ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

24.ሰለ ወንጀል ቅጣት

ይህንን አዋጅ ወይም በአዋጁ መሠረት

የሚወጣውን ደንብ ወይም መመሪያ የተላለፈ

ማንኛውም ሰው አግባብ ባለው የወንጀል

መቅጫ ሕግ መሠረት ይቀጣል፡፡

25.ፈተፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጐች

1. የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና የእርሻ

ሥራ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር / ይህ

21. Where the harvest of peasant farmers or

the cattle of pastoralists of one kebele or

more is adversely affected woing to drought

or ther force measures, the farmers or

pastoralists may totally or partially be waived

by the regional government from paying the

land use fee, agricultural income tax and

income tax on cattle rearing due on them. The

details will be determined in the due

regulation.

22. Power to issue Regulation

Regulation may be issued by the

administrative council (executive body) of the

region, for the good implementation of this

proclamation.

23. Duty to Cooperate

Any individual or legal person or government

organization or non government organization

shall have the obligation to cooperate in the

carrying out of the provisions of this

proclamation. The due regulation and

directives.

24. Criminal Penalties

Any person who violates the provisions of this

proclamation or regulation and directives to be

issued in pursuance of this proclamation shall

be punishable in accordance with the criminal

code.

25. Inapplicable laws

1. The rural land use fee and agricultural

Page 24: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

24

አዋጅ በሠራ ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ

በቀጣይ ዓመታት በሚወሰን የገቢ ግብር፣

የመጠቀሚያ ክፍያና የኪራይ ክፍያ ላይ

ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

2. ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛወም ሌላ

ሕግ አዋጅ፣ ደንብ ወይም መመሪያ በዚህ

አዋጅ ውስጥ በተመለቱት ጉዳዮች ላይ

ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

26.የመሸጋገሪያ ድንጋይ

ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት ያልተሰበሰበ

ውዝፍ የገጠር መሬት መጠቀሚያ ክፍያና

የእርሻ ሥራ ገቢ ገብር በቀድሞ አዋጅ ቁጥር

/ እና አዋጅን ለማስፈፀም በወጡ

መመሪያዎች መሠረት ከእያንዳንዱ የውዝፍ

ባለዕዳዎተ እንዲሰበሰብና ለወረዳው የግብር

አስገቢ መ/ቤት ገቢ እንዲሆኑ ይደረጋል፡

27.አዋጁ የማፀናበት ጊዜ

ይህ አዋጅ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ከፀደቀበት ቀን

ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሀዋሳ ሐምሌ ቀን ሺህ ዓ.ም

ሽፈራው ሽጉጤ

የደቡብ ብ/ብ/ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

activities income tax proclamation no

91/2005 shall have no effect on provisions

for the forthcoming years income tax,

usage fee and lease fee to be assessed

beginning from the effective date of this

proclamation.

2. Any Law. Regulation or directive which is

inconsistent with this proclamation shall

not apply with respect to matters provided

for in this proclamation.

26. Transitory Provision.

Any arrear rural land use fee and agricultural

income tax shall be collected from every

defaulted and submitted to the woreda tax

recipient office in accordance with the

provisions of the previous proclamation no.

91/2005 and its directives.

27. Effective Date

This proclamation shall center into force on the

date of its ratification by the South nations,

nationalities and Peoples Regional Council of

People’s representative’s assembly.

Dene at Hawwassa, this is 18th day of july

2008

Shiferaw Shigute,President

The South Nationals, Nationalities andPeoples Regional State

Page 25: ydb#B B/@éC½ B/@rsïC ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 1 ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b nu¶t uz@È debub negarit gazeta of the southern nations, nationaliteis

25